ከኪም ጆንግ ኡን ቀጥሎ ከፍተኛ ስልጣን እንዳላቸው የሚነገርላቸው ኪም ዮ ጆንግ "አዲሱ አስተዳደር ስልጣን ከያዘ በኋላ አሜሪካ በሰሜን ኮሪያ ላይ ፖለቲካዊ እና ወታደራዊ ቁስቆሳዋን ገፍታበታለች" ...